ለደረጃ አራት ተማሪዎች የወጣ የጥሪ ማስተካከያ ማስታወቂያ

በኮምቦልቻ ግብርና ኮሌጅ ትምህርት እንድትጀምሩ ጥሪ ለተደረገላችሁ የደረጃ አራት ተማሪዎች በሙሉ

ከየመስሪያ ቤታችሁ ለትምህርት ተመልምላችው በኮምቦልቻ ግብርና ኮሌጅ የተመደባችሁ የደረጃ አራት ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ ማሟላት ያለባችሁ፡-

1.ከተላካችሁበት ተቋም የተመለመላችሁበትን ደብዳቤ፣

2.ደረጃ ሦስት ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት፣

3.ከደረጃ አንድ እስከ ሦስት ድረስ ያለውን የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት፣

4.ሁለት 3×4 የሆነ ከለር ጉርድ ፎቶ ግራፍ፣

5.ለግል ማኅደር ማደራጃ አንድ ወፍራሙን ክላሰር በመያዝ  በኮሌጁ

ሬጅስትራር ክፍል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆነ እናሳወቃለን፡፡

ኮምቦልቻ ግብርና ኮሌጅ ሬጅስትራር

Share on facebook
Share on linkedin
Share on twitter
Share on email

Related

Notices

  • Announcements
  • Vacancy
  • Call For Papers
  • Bids

Downloads

  • Registrar
  • Budget and Finance
  • Policies and Legislations
  • Research and Technology Transfer

Partenerships

  • ARSBA
    Amhara National Regional State Bureau of Agriculture
  • Ministry of Labor and Skills
    Ministry of Labor and Skill
  • wollo unversity
    Wollo Unversity
  • SNV
    SNV Ethiopia
  • giz
    GIZ Ethiopia
  • Smis
    Small and Micro Irrigation Support
Archives