ኮሌጁ የእርሻ ትራክተር ድጋፍ ተደረገለት

ኮሌጁ የእርሻ ትራክተር ድጋፍ ተደረገለት፡፡

ጥቅምት 9/2015 ዓ.ም

ኮ/ግ/ኮሌጅ-ህዝብ ግንኙነት

ድጋፉን ያደረገው የአብክመ ግብርና ቢሮ ሲሆን ቀደም ሲል አንድ በዛሬው ዕለት ደግሞ ተጨማሪ ሁለት በድምሩ ሶስት አዳዲስ ትራክተሮች ናቸው፡፡

ትራክተሮቹ ኮሌጁ በኮምቦልቻ መድሃኒአለም እና ቃሉ ወረዳ ሀርቡ ባሉት የሠርቶ ማሣያ የእርሻ ቦታዎች ላይ የሚያከናውናቸውን የምርምር ስራዎች በከፍተኛ ሁኔታ ከማሣለጣቸው በዘለለ በዙሪያችን ለሚገኙ አርሶአደሮች የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን በስፋት ለመስራት ፋይዳቸው የጎላ መሆኑ በርክክቡ ወቅት ተገልፇል፡፡

ትራክተሮቹ ወደ ኮሌጁ ግቢ ሲደርሱ የኮሌጁ ሀላፊና ምክትል ሃላፊዎች በቦታው በመገኘት ተረክበዋል

በግብርና ቢሮው በኩል ለተደረጉ ድጋፎችም አመስግነዋል፡፡

Share on facebook
Share on linkedin
Share on twitter
Share on email

Related

Notices

  • Announcements
  • Vacancy
  • Call For Papers
  • Bids

Downloads

  • Registrar
  • Budget and Finance
  • Policies and Legislations
  • Research and Technology Transfer

Partenerships

  • ARSBA
    Amhara National Regional State Bureau of Agriculture
  • Ministry of Labor and Skills
    Ministry of Labor and Skill
  • wollo unversity
    Wollo Unversity
  • SNV
    SNV Ethiopia
  • giz
    GIZ Ethiopia
  • Smis
    Small and Micro Irrigation Support
Archives