Admission

Admission Requirements for Level students Programs

የትምህርት ሚኒስተር ያወጣው የቴክኒክና ሙያ ትምህርት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ተማሪዎች ኮሌጁ ትምህርት ለማስተማር ማስታወቂያ ካወጣ ተመዝጋቢዎች ማሟላት ያለባቸው ፡-

  1. ከስምንተኛ ክፍል ጀምሮ ያለውን የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ከአንድ ክላሰር ጋር ይዞ መምጣት ይጠበቅባቸዋል፣
  2. አንድ 3 x 4 የሆነ ባለቀለም ጉርድ ፎቶ ግራፍ፣
  3. ተማሪዎች የሚፈለገውን መስፈርት አሟልተው ከተገኙ የክፍል ደረጃቸውን እና ሌሎች ዝርዝሮችን የሚያመለክቱ የማመልከቻ ቅጾችን መሙላት፣
  4. በመንግስት ተቋማት ስፖንሰር የተደረጉ መደበኛ ተማሪዎች የሚፈለገውን ጥናት በሚያቀርብ ፕሮግራም ውስጥ የሚመደቡ ሲሁን ለፕሮግራሙ መግቢያ ዝቅተኛ መስፈርት  ካሟሉ እና ከላካቸው ተቋም የተፈቀደ መሆኑን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ ይዘው መቅረብ፣
  5. በፕሮግራሙ ላይ ተመሳሳይ የትምህርት ደረጃ ያላቸው አመልካቾች ብዙ ሆነው ሲገኙ ከኮሌጁ የመቀበል አቅም አንጻር በማየት በልዩ የመግቢያ መስፈርት የተሻለ ውጤት ያላቸው አመልካቾች ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፣
  6. በዝውውር ከሌላ ተቋም ወደ ኮሌጁ የሚመጡ ተማሪዎች ከምዝገባ በፊት ሙሉ የትምህርት ማስረጃዎቻቸውን ማቅረብ አለባቸው፣
  7.    
  8.  

Notices

  • Announcements
  • Vacancy
  • Call For Papers
  • Bids

Downloads

  • Registrar
  • Budget and Finance
  • Policies and Legislations
  • Research and Technology Transfer

Partenerships

  • ARSBA
    Amhara National Regional State Bureau of Agriculture
  • Ministry of Labor and Skills
    Ministry of Labor and Skill
  • wollo unversity
    Wollo Unversity
  • SNV
    SNV
  • SNV
    GIZ
  • Smis
    Small and Micro Irrigation Support
Archives