የማትሪክ ተፈታኞች በኮሌጁ ግቢ አረንጓዴ አሻራቸውን አስቀመጡ

የማትሪክ ተፈታኞች በኮሌጁ ግቢ አረንጓዴ አሻራቸውን አስቀመጡ

የማትሪክ ተፈታኞች በኮሌጁ ግቢ አረንጓዴ አሻራቸውን አስቀመጡ፡፡

ጥቅምት 11/2015 ዓ.ም

ኮ/ግኮሌጅ-ህዝብ ግንኙነት

በኮሌጁ ግቢ ፈተናቸውን ሲወስዱ የነበሩ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በኮሌጁ ግቢ ውስጥ በዛሬው ዕለት ከጧቱ 1:00 በጀምሮ የተሻሻሉ የአቮካዶ ዝርያ ችግኞችን በመትከል አሻራቸውን አስቀምጠዋል፡፡

በተካላው ላይ የኮሌጁ ዲን አቶ ጀማል ሰይድ፣አካዳሚክ ምክትል ዲን አቶ ውቡ ታየ፣አስተዳደር ልማት ምክትል ዲን አቶ በዛብህ ይመር፣የውሃ ሀብትና መስኖ ምህንድስና መምህርና የችግኝ ተካላ አስተባባሪ የሆኑት መምህር መከተ አግዘውና ሌሎችም የኮሌጁ የስራ ባልደረቦች፣ ግቢ ውስጥ የነበሩ የፌዴራል ፓሊስ አባላት ተሳትፈዋል

Share on facebook
Share on linkedin
Share on twitter

Related

Notices

  • Announcements
  • Vacancy
  • Call For Papers
  • Bids

Downloads

  • Registrar
  • Budget and Finance
  • Policies and Legislations
  • Research and Technology Transfer

Partenerships

  • ARSBA
    Amhara National Regional State Bureau of Agriculture
  • Ministry of Labor and Skills
    Ministry of Labor and Skill
  • wollo unversity
    Wollo Unversity
  • SNV
    SNV Ethiopia
  • giz
    GIZ Ethiopia
  • Smis
    Small and Micro Irrigation Support
Archives